እግዚአብሔር መግቦቱ፣ ታማኝነቱና የኛ ባለ አደራነት፣ እሱ የሚሰጠን ነገር የእርሱ ጥገኞች እንደሆንን ብቻ ሳይሆን ከእርሱ በስጦታ የተቀበልናቸው ነገሮች ባለ አደራ መሆናችንን ማሳያም ናቸው፤
በእግዚአብሔር ታላቅነት እንደነቅ
የክርስቶስ ኢየሱስ እንሆን ዘንድ ስንጠራ በወይን ግንዱ ላይ በመጣበቅ ትክክለኛ ፍሬ እናፈራ ዘንድ ነው፤ ለዚህ በቃለ እግዚአብሔር ራሳችንን መፈተሽ ከእሱ ጋር፣ ከሌሎች ጋር እንዲሁም ራሳችንን በማየት ፍሬያችን መታየት አለበት፤
ክርስቶስ ማዕከል የሆነበት፣ ቅዱስ ቃሉ የሚሰበክበት፣ ቤተ ክርስቲያን በተልእኮ ያለችበት። Christ-centered. Bible-preaching. Community on mission