ጸጋው የሚገኝበት ሕይወት የሚለወጥበት

እግዚአብሔር መግቦቱ፣ ታማኝነቱና የኛ ባለ አደራነት፣ እሱ የሚሰጠን ነገር የእርሱ ጥገኞች እንደሆንን ብቻ ሳይሆን ከእርሱ በስጦታ የተቀበልናቸው ነገሮች ባለ አደራ መሆናችንን ማሳያም ናቸው፤

በእግዚአብሔር ታላቅነት እንደነቅ

ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፤ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያውጃሉ። ቀን ለሌላው ቀን ይናገራል፤ ሌሊትም ለሌሊት ዕውቀትን ይገልጣል፤ንግግር የለም፤ ቃል የለም፤ ድምፃቸው በጆሮ የሚሰማ አይደለም። ያም ሆኖ ድምፃቸው በምድር ሁሉ፣
 

የክርስቶስ ኢየሱስ እንሆን ዘንድ ስንጠራ በወይን ግንዱ ላይ በመጣበቅ ትክክለኛ ፍሬ እናፈራ ዘንድ ነው፤ ለዚህ በቃለ እግዚአብሔር ራሳችንን መፈተሽ ከእሱ ጋር፣ ከሌሎች ጋር እንዲሁም ራሳችንን በማየት ፍሬያችን መታየት አለበት፤ 

ይምጡ ያግኙን

ክርስቶስ ማዕከል የሆነበት፣ ቅዱስ ቃሉ የሚሰበክበት፣ ቤተ ክርስቲያን በተልእኮ ያለችበት። Christ-centered. Bible-preaching. Community on mission