“መንግሥትህ ትምጣ” ብለን ስንጸልይ፣ ይልቁንም ለእግዚአብሔር አገዛዝ እየተገዛን፣ ተገዳዳሪ (ተቀናቃኝ) የሆኑትን ገዥዎች እየካድን፣ አሁን ሙሉ ለሙሉ የመንግሥቱን የመምጣት ተስፋ እየጠበቀን የሚኖሩ ክርስቶስን የሚያሳይ ማኅበረሰቦች ነን።
ስምህ ይቀደስ ሰማይ የሚኖረው ምድርን ማደሪያው ያደረገው፡ ይሄ ጸሎት እግዚአብሔርን በሕይወታችን ይከብር ዘንድ በኑሮአችን እንዲሁም ራሱን በእኛ ያከብር ዘንድ የቀረበ የተማጽኖ ጽሎት ነው፤
ራሳችንን እንድንጠይቅ የሚያደርገ የእግዚአብሔር ጥበቃ የእኛን ምላሽ ፈልጋል በዚህ መልእክት ጥበቃው እኛን የሚከልልበት እና የእኛን ምላሽ የሚሻ መሆኑን የምንመለከትበት ነው፤
ክርስቶስ ማዕከል የሆነበት፣ ቅዱስ ቃሉ የሚሰበክበት፣ ቤተ ክርስቲያን በተልእኮ ያለችበት። Christ-centered. Bible-preaching. Community on mission